Uncategorized

አርሶ አደሩ የተለያዩ የውሃ አማራጮችን ተጠቅሞ በዓመት ከሶስት ጊዜ በላይ አምርቶ የምግብ ዋስትናውን በማረጋገጥ ከተረጂነት መላቀቅ እንዲችል ድጋፎችን ማጠናከር እንደሚገባ የላንፉሮ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሸምሴ ጉንዳ ገለጹ!